
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2009 የሚድሮክ ኢትዮጵያ እህት ኩባንያዎች እና የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀ መንበር ሼክ መሃመድ አሊ አላሙዲን እና ቤተሰቦቻቸው በአዲስ አበባ ቆሼ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ40 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ።
ድጋፉንም በዛሬው እለት ለከተማ አስተዳደሩ አስረክበዋል።
Source: FBC

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2009 የሚድሮክ ኢትዮጵያ እህት ኩባንያዎች እና የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀ መንበር ሼክ መሃመድ አሊ አላሙዲን እና ቤተሰቦቻቸው በአዲስ አበባ ቆሼ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ40 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ።
ድጋፉንም በዛሬው እለት ለከተማ አስተዳደሩ አስረክበዋል።
Source: FBC