Religious leaders call for long-term reconciliation rather than security solution

0
242
 የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

ተፈጥሮ የነበረው አለመረጋጋት ሰከን ያለ ቢመስልም ለዘላቂ መፍትሄ ግን እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ።

በዚሁ ርእስ የሚመክርና የመፍትሔ ሃሳብ የሚያመነጭ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግሥታት የስብሰባ ማዕከል ተጀምሯል።

ዘጠና ሰባት ከመቶ የሚሆነውን ህዝብ የሚወክሉ የሃገሪቱ ሰባት ዋና ዋና ሃይማኖቶች የተካተቱበት የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ ለወራት የዘለቀውን አለመረጋጋት ለማስቆም ለሰላሙ ሂደትም የበኩሉን ለማድረግ ሲሰራ መቆየቱን ይናገራል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።